Follow US On Social Media

የኢትዮጵያ ህዝብ ብቸኛው፦ አማራጭ ከፋሽስት ለመላቀቅ ብቸኛው አማራጭ፣ ካልሆነ በፋሽስቱ ኮሎኔል አብይ ሽፍታ ቡድን መደምሰስ፤!


 












የኢትዮጵያ ህዝብ ብቸኛው፦ አማራጭ ከፋሽስት ለመላቀቅ ብቸኛው አማራጭ፣ ካልሆነ በፋሽስቱ ኮሎኔል አብይ ሽፍታ ቡድን መደምሰስ፤!

የጌታቸው ረዳ ቃለ መጠይቅ ባጭሩ


የጌታቸው ረዳ ቃለ መጠይቅ ባጭሩ

  • የትግራይ ሰራዊት ብቃት መግለፅ ኣይጠበቅብኝም፣ ለህልውናው የሚታገል ብቃት ያለው ሰራዊት ነው።
  • እቶቼ ወንድሞቼ፣ ኣባቶቼ እናቶቼ ክብሬ ኣሳልፌ ኣልሰጥም ያለ ሰራዊት ነው።
  • በትግራይ ላይ የተቀሰሩ ጣቶች እንዲቆጠቡ የተሰማራ ሰራዊት ነው። ስለ ሰራዊቱ ሚልየን ብንናገር የሚበቃ ኣይመስለኝም።
  • በጦርነት ሊዘጉት ያልቻሉትን ጉሮሮ በመብራት፣ በስልክ በመንገድ መዝጋት ሊተገብሩት እየጣሩ ነው።
  • ኣማራ ክልል የገባነው እነ ኣገኘሁ እና ኣብይ እንደሚያወሩት ሳይሆን፣ በትግራይ እናቶች የተቀሰሩ ጣቶች ለማስታገስ ነው።
  • በገባንባቸው የኣማራ ክልል ከተሞች ህዝቡ ራሱን በራሱ እንዲያስተዳድር እያደረግን ነው።
  • በገባንባቸው ከተሞች ህዝቡ በደስታ እየተቀበለን ነው፣ በደስታ የሚቀበለን እንደግል ኣዳኝ ቆጥሮን ኣይደለም እህቶቹ እናቶቹ ላይ ሲተኩስ ስላላየው ነው።
  • እነ ኣብይ እና ኣገኘሁ ኣንዳንዴ እንደ ኣሸማጋይ፣ ኣንዳንዴ ነብያት ሁነው ለመኖር ነው የሚፈልጉት ግን ኣንፈቅድላቸውም።
  • ላሊበላ ስንገባ ላሊበላን እንዳትነኩ ብለው የጠየቁ ኣሉ፣ ስለ ኣክሱም እና ስለ ኣልነጃሺ የተናገረ ግን ማንም ኣልነበረም።
  • የትግራይ ሰራዊት ስም ለማጉደፍ እና ታሪካቸውንም ጭምር ምንም ስለ ማይመስላቸው ራሳቸውም ሊመቱት ይችላሉ።
  • ህዝቡ የምትፈልጉዋቸው ወንበዴዎች ካሉ ንገሩን ራሳችን መንጥረን እንሰጣቹሃለን እያለን ነው።
  • በገባንበት ሁሉ ጠብመንጃው ጭራሮ ኣስመስሎ እየተወያየ ነው።
  • ራያና ወልቃይት ከተያዘ ራሴን ኣጠፋለሁ ያለው ኣገኘሁ ተሻገር ኣሁን ወደ ስልጣኔን እለቃለሁ የሚል ቀይሮታል።
  • ወልድያ ውግያ እየተካሄደ ቆቦ ይልሻል፣ ጨጨሆ ውግያ እየተደረገ ወልድያ ይልሻል። በዚህ ነው ልሸውዱት የሚፈልጉት።
  • እነዚህ ቅርሻቶች ለዚህ ህዝብ እያስተዳድሩ ስታይ ፣ እነዚህ እንዲፈጠሩ ኣስተዋፅኦ ማድረግህ ይቆጭሃል።
  • ብልፅግና በራያ ግንባር እያለ ይፎክራል፣ ራያ ግንባር ወፍ የለም።
  • ለምንድነው የሚዋሹት? ውሸት የስራቸው ኣልፋና ኦሜጋ ስለሆነ ነው።
  • የኣማራ ወጣት የማይክል ጃክሰን they don’t really care about us የሚለውን ዘፈን ሰምተው ለነ ደመቀ ይህንን ነው ማለት ያለባቸው።
  • ኣወል ኣርባ የኣብይ የሳሎን ውሻ ነው፣ የኣብይ ፈገግታ ካየ በቃ በዛው ይረካል።
  • ዓፋር ክልል ላይ ያለው ጋሊኮማ ኣይደል 10 ሺ ተፈናቃይ፣ እዛ ኣከባቢ 10 የሚያህል ኗሪ የለም።
  • ዓፋር ውስጥ ያሉ ወጣቶች ኣታግሉን ነው እያሉን ያሉት።
  • ህፃን ኣይገደልብኝ ብሎ የተነሳ ሰራዊት ህፃን በመግደል ትግሉን ኣያሳካም።
  • ኣብይ መንግስቱ ሃይለማርያም ለመምሰል የነበረው ፍላጎት በተሟላ መልኩ እየተገለፀበት ያለ ሁኔታ ነው ያለው። መልካቸው ሳይመሳሰል ኣይቀርም ኣሁን።
  • ምዕራብ ትግራይ ነፃ እናወጣዋለን። እነሱ ስለ ማይችሉት ለሻዕቢያ ሊሰጡት እየተደራደሩ ናቸው። ሻዕቢያ ይግባ እናሳየዋለን።
  • የኣማራ ልዩ ሃይል እየተዋጋ መከላከያ ወደ ኃላ እየሸሸ ብለው ነው የሚያወሩት ፣ ሁሉም እየተዋጉ እየቀጣናቸው ነው ያሸነፍነው።
  • የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የቀረው ታንኩ፣የቀረው ሮኬቱ፣የቀረው መድፉ፣ የቀረው ኣሻንጉሊቱ ይዞ ተዋግቷል። ተሟርካል።
  • ኣዳዲስ የጦር መሳርያ እየገዛ እንደሆነ መረጃው ኣለን፣ ድሮንም፣ታንክም፣ ዲሽቃም መድፍም እየገዛ ነው፣ እናውቃለን።
  • ክተት የተባለው የዘር ማጥፋት ድርጊቱ ህዝባዊ ተሳትፎ እንዲኖረው ተፈልጎ የተሰራ ነው።
  • የትግላችን ኣልፋና ኦሜጋ የትግራይ ህዝብ መብት ማስከበር ነው።
  • የሰሜን እና የደቡብ ዕዝ ኣዛዦች ክንዱ በዙ፣ ሰለሞን ኢተፋ ላሊበላ ላይ፣ ወልድያ ላይ ምን ሲሰሩ ነበር ብለው ይጠይቋቸው፣ ካገኙዋቸው።
  • ተኩስ ኣቁም ላይ ነበርኩ የሚለው ኣብይ፣ ሰራዊቱ ደብረ ዘቢጥ፣ ጨው በር፣ ዓዲ ኣርቃይ፣ ወልድያ ከነ ታንኩ ምን ሲሰራ ነበር?
  • እኔ ከሞትኩ ሰርዶ ኣይብቀል የሚለው ለኣህያ ተሰጣት እንጂ፣ ይህንን ድርጊት ለኣብይ ነው የሚገልፀው።
  • መወልወያ እና ‘መሽረፈት’ የሚሸጡ የትግራይ ተወላጆች ተግፈተዋል።
  • እየሸሸህ መማረክ ኣትችልመ፣ እየተገረፍክ እንዴት ነው የምትማርከው? ሳትዋጋ እንዴት ነው የምትማርከው።
  • ብዙዎች እየተጠነቀቃችሁ ከኣብይ መቃብር ብትርቁ መልካም ነው።

ቴሌቪዥን ትግራይ 05 ሓምሌ 05/2013 ኣቆፃፅራ ግዕዝ

Report: 150 starved to death in Ethiopia's Tigray in August

Report: 150 starved to death in Ethiopia's Tigray in August A young Tigrayan girl sits on sacks of wheat after the World Food Programme ...